📝Abu Nuh ሚስባህ ሙሐመድ


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: не указана


ይህ የAbu Nuh ሚስባህ ሙሐመድ ት/ቶች የሚለቀቁበት የቴሌግራም ቻነል ነው
#ቻነሉን በመቀላቀል የት/ቶቹ ተጠቃሚ ይሁኑ !
➘➷➴➘➷➴➘➷➴➘➷➴➘➷➴➘➷➴➘
https://t.me/MisbahMohammed_6682

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
не указана
Статистика
Фильтр публикаций


🔵 ረመዳናዊ ግንዛቤ 1

🔵 ተቀባይነት ያለው አምልኮ

🔵 ጨረቃ መታየቱ በተለያዩ ሀገራት ቢለያይስ⁉️


✍ከሸይኽ ሁሰይን ሙሀመድ አስልጢይ ጠቃሚ መልዕክት ።

📚مجالس رمضانية
⏭⏭⏭ ይቀጥላል

🔊 አቡ ሀመዊየህ
https://t.me/Menhaj_Alwadih


( وَلَقَدْ نَعْلَمُ أَنَّكَ يَضِيقُ صَدْرُكَ بِمَا يَقُولُونَ )
الحجر (97)

ولقد نعلم بانقباض صدرك -أيها الرسول-؛ بسبب ما يقوله المشركون فيك وفي دعوتك.




🎙 ዶክተር ሸይኽ ሑሰይን ሙሐመድ አላህ ይጠብቃቸው

في رياض الصائمين (الحلقة الأولى أهمية التدبر وهدي السلف في ذلك)

የፆመኞች ጨፌ ክፍል 01

📝ቁርኣንን የማስተንተን አሳሳቢነት እነ በዚህ ለይ የሰለፎች አካሄድ እንዴት ነበር

👂በደምብ ይደመጥ

https://t.me/MisbahMohammed_6682




አላህ ይጠብቃን !


Репост из: قناة الشيخ الدكتور حسين بن محمد
‏صورة من حسين عبد الله


♦️ #ከፆመኞች_ሁሉ_በላጩ_ፆመኛ

قال ابن قيم رحمه الله تعالى

أفضل الصائمين أكثرهم ذكرا لله عزّ وجلّ في صومهم ،

📚الوابل الصيب صـ 153

✍ታላቁ ዓሊም ኢብኑል ቀይም አልጀውዚየህ አላህ ይዘንላቸው  እንዲህ ይላሉ ፦

ከፆመኞች ሁሉ በላጭ ፆመኞች በፆማቸው ውስጥ አላህን በብዛት የሚያስታውሱ (ዚክር የሚያበዙ) ናቸው ።

📚ዋቢሉል ሰይብ ገፅ 153

📝ተጨማሪ ትምህርቶችን ለማግኛት
  ➘➴ ቻነሉን ይቀላቀሉ➴➘
➴➴➘➴➴➘➴➴➘➴➴
https://t.me/MisbahMohammed_6682


ሰሞኑን ከሱና ወንድሞቼ ጋር ለዳሩል ሐዲስ መስጂድና መድረሳ እስፒከር ግዢ በሚንቀሳቀስበት ሰዐት ከሙመይዐህ ሸረኞች የገጠመኝ ማታለል በተመለከተ ዝርዝር መረጃውን ለመልቀቅ ቃል ገብቼ ነበር ነገር ግን ባልኩት መሰረት በሰዓቱ መልሱን ባለመስጠቴ ይቅርታ እጠይቃችኋለው

🚫በመቀጠል እነዚ ዋልጌዎች ግምት የሚሰጣቸው እነ ተግባራቸው በእውነተኛ ሰለፊይ ለይ የሚፈጥረው ምንም ማምታቻ ስለሌለ ዝርዝር መልሱን ማስቀመጡ እንደማያስፈልግ ተረድቻለሁ !

👉ሆኖም ተንኮላቸው ደርሷችሁ ለምን ከነሱ ጋር እንዲህ አደረገ ላላችሁ ወንድሞች የሰዎቹን ዋልጌነትና እብደት እንዴ እንደሸወዱኝ ልትረዱ ዘንድ ጠቅለል ያሉ ነጥቦችን ላስቀምጥ ፦

👉 ከጦራ ተነስቼ አድስ አባባ ስሄድ ከእነዚህ ከድራማው ተዋናዮች ጋር ምንም ያወራሁት ነገር የለም አላውቃቸውምም

👉 አዲስ አባባ ከሄድኩ በኋላ እነሱ ያገኙኝ በሚቀርበው እነ ለእስፒከር ግዢው ከሚንቀሳቀስ ወንድሜ በኩል ነው
👉ልብ በሉ በዚህ ሰዐት ይህን ወንድማችን በስመ ስልጤ እንጂ ለተንኮል እንደሚንቀሳቀሱ አያውቃቸውም ።
👉 እኔም ድራማውን በሚሰሩብኝ ሰዐት ይህን ቆሻሻ የማታለል ስራ እንደሚሰሩብኝ ምንም ያወቅኩት ነገር የለም ።
👉አካውንት መስጠቴን በተመለከተ ራሳችሁ እቃውን ገዝታችሁ ስጡኝ እንጂ አካውንት መስጠቱ አያስፈልግም ከልኩ በኋለ በብዙ ጭቅጭቅ
፦እኛ አንተን እናምንሃለን
ገቢዎች ያለደረሰኝ እቃ ሽጠን ይዘውን በጣም ተጨናንቀናል ሱቅም ሰው የለንም አንተ ራስህ ገዝተህ ውሰድ ብለው ብዙ ከጨቀጨቁኝ በኋላ ነው አካውንቴን የሰጠሁት ።
👉እነሱ እንደሚሉት በቀረፁት ፎቶም ይሁን ባደረጉት ሪከርድ የማጭበርበር ንግግር ወይም ስለመስጂዱና መድረሳው የተናገርኩት ውሸት የለም አለ ከሉ እስኪ ደብቀው የቀረፁትን ቪዲዮና ሪከርድ ይልቀቁት ውድ ሰለፊይ ወንድሞቼ ምንም አትጠራጠሩ ሪከርዱን አምጡ በሏቸው ።

👉 ሌላው እነዚ ቆሻሾች ወንድሞች እናንተና ሚስባህ በአቂዳ አንድ አይደላችሁም ለዛም ነው የምትዋሹበት በሚሉዋቸው ግዜ እንዲህ ይላሉ " መጭበርበሩን ነው የምንቃወመው እንጂ ሌላ ምንም በሚንሓጁ የምንጠላው ነገር የለም" ይላሉ
የዚህ ማጭበርበሪያ ንግግር መልሱ
እናንተ እኽዋኒም አይደላችሁም ሙመይዐም አይደላችሁም የቢደዐን ሰው ሁሉ በመራቅ ከቢድዒይ ጋር በምንም የማትገናኙ ሆናችሁ ከሱና ሰው ለሱና በግልፅ የምትንቀሳቀሱ ንፁህ ሰለፊይ ከሆናችሁ ሚስባህ ይህን ይህን ተጭበረብራለህ ተው አላህን ፍራ ይቅርብህ ብላችሁ መክራችሁታል በሌላም ሰው አስመክራችሁታል በሏቸው እስኪ ምንም መልስ የላቸውም ።
ተው ይህንን እስኪ ያጭበረበረውን ነገር በተጨባጭ ማስረጃ አቅርቡ ስጡ እኛ እንመክረዋለን በሏቸው የለም ምንም ማስረጃ አያቀርቡም ።

👌ታዲያ የነዚህ የእኽዋን ውሻ የሆኑ ሙመይዐዎች ይህን ያህል የሚያሳድዱኝ ጦራ ለይ የሚሰራውን የሱና እንቅስቃሴ ለማስቆም ነው የወጣላቸው ሙመይዐዎች ናቸው የኢልያስ አህመድ የመሐመድ ሰዒድ የሙስጠፋ ሙሐመድ ሙሪዶች ናቸው ።

ሰለፊይ የሆነ ሰው ስህተት ለይ ሊወድቅ ይችላል ፉፅም አይደለም ታዲያ ቀርቦ መምከር ማስመከር እንጂ በሚዲያ አውጥቶ መበተን በፉፅም ከእስልምና አስተምሮት አይደለም ።
👌ይህ ሆኖ ሳለ አንድን ሙስሊም ባልሰራው ስራ ወንጀለኛ አድርጎ ስሙን ማጥፋት እንኳን የሱና ሰው ቀርቶ የዲን ግንዛቤ የሌላው በፊጥራ ለይ ያለ ተረ ነጋዴና ገበሬ አይቀበለውም ።

አበቃሁ !

🤲አላህ ለሁላችንም ልቦና ይስጠን ረመዳንን በትክክል ፆመን ወንጀላችን አፍው ተብለን በሱና ለይ ፀንተን ዱንያን የምንሰናበት ያድርገን ።




Репост из: قناة الشيخ الدكتور حسين بن محمد
٠
*عشرة أحاديث صحيحة في فضل السحور* 👉🏽

1 - عَنْ أَنَسَ بْنَ مَالِكٍ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ قَالَ : قَالَ النَّبِيُّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : (( تَسَحَّرُوا ؛ فَإِنَّ فِي السَّحُورِ بَرَكَةً )).

📚 متفق عليه : (1923-1095)

2 - عَنْ عَمْرِو بْنِ الْعَاصِ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ : (( فَصْلُ مَا بَيْنَ صِيَامِنَا وَصِيَامِ أَهْلِ الْكِتَابِ أَكْلَةُ السَّحَرِ )).

📚 صحيح مسلم - رقم : (1096)

3 - عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ، قَالَ : قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : (( السَّحُورُ أَكْلُهُ بَرَكَةٌ، فَلَا تَدَعُوهُ، وَلَوْ أَنْ يَجْرَعَ أَحَدُكُمْ جَرْعَةً مِنْ مَاءٍ، فَإِنَّ اللَّهَ وَمَلَائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى الْمُتَسَحِّرِينَ )).

👈🏽 حسنه الألباني في
📚 صحيح الترغيب - رقم : (1070)

4 - عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ ، عَنِ النَّبِيِّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ : (( نِعْمَ سَحُورُ الْمُؤْمِنِ التَّمْرُ )).

👈🏽 صححه الألباني في
📚 صحيح أبي داود - رقم : (2345)

5 - عَنْ سَلْمَانُ الْفَارِسِيُّ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ ، قَالَ : قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : (( البَرَكةُ في ثلاثةٍ : في الجماعةِ ، والثَّريدِ ، والسُّحُورِ )).

👈🏽 صححه الألباني في
📚 صحيح الجامع - رقم : (2882)

6 - عَنِ ابْنِ عُمَرَ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُمَا قَالَ : قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : (( إِنَّ اللهَ ومَلائِكَتَهُ يُصَلُّونَ على المُتَسَحِّرِينَ )).

👈🏽 حسنه الألباني في
📚 صحيح الموارد - رقم : (728)

7 - عَنِ الْعِرْبَاضِ بْنِ سَارِيَةَ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ ، قَالَ : دَعَانِي رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ إِلَى السُّحُورِ فِي رَمَضَانَ فَقَالَ : (( هَلُمَّ إِلَى الْغَدَاءِ الْمُبَارَكِ )).

👈🏽 صححه الألباني في
📚 صحيح أبي داود - رقم : (2344)

8 - عَنِ الْمِقْدَامِ بْنِ مَعْدِي كَرِبَ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ، عَنِ النَّبِيِّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ : (( عَلَيْكُمْ بِغَدَاءِ السُّحُورِ، فَإِنَّهُ هُوَ الْغَدَاءُ الْمُبَارَكُ )).

👈🏽 صحح الألباني إسناده في
📚 صحيح النسائي - رقم : (2163)

9 - عَنْ رَجُلٍ مِنْ أَصْحَابِ النَّبِيِّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ، قَالَ : دَخَلْتُ عَلَى النَّبِيِّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ وَهُوَ يَتَسَحَّرُ، فَقَالَ : (( إِنَّهَا بَرَكَةٌ أَعْطَاكُمُ اللَّهُ إِيَّاهَا فَلَا تَدَعُوهُ )).

👈🏽 صححه الألباني في
📚 صحيح النسائي - رقم : (2162)

10 - قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : (( تَسَحَّرُوا ولوْ بِجَرْعَةٍ مِنْ ماءٍ )).

👈🏽 صححه الألباني في
📚 صحيح الجامع - رقم : (2945)


٠
*عشرة أحاديث صحيحة في فضل السحور* 👉🏽

1 - عَنْ أَنَسَ بْنَ مَالِكٍ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ قَالَ : قَالَ النَّبِيُّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : (( تَسَحَّرُوا ؛ فَإِنَّ فِي السَّحُورِ بَرَكَةً )).

📚 متفق عليه : (1923-1095)

2 - عَنْ عَمْرِو بْنِ الْعَاصِ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ : (( فَصْلُ مَا بَيْنَ صِيَامِنَا وَصِيَامِ أَهْلِ الْكِتَابِ أَكْلَةُ السَّحَرِ )).

📚 صحيح مسلم - رقم : (1096)

3 - عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ، قَالَ : قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : (( السَّحُورُ أَكْلُهُ بَرَكَةٌ، فَلَا تَدَعُوهُ، وَلَوْ أَنْ يَجْرَعَ أَحَدُكُمْ جَرْعَةً مِنْ مَاءٍ، فَإِنَّ اللَّهَ وَمَلَائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى الْمُتَسَحِّرِينَ )).

👈🏽 حسنه الألباني في
📚 صحيح الترغيب - رقم : (1070)

4 - عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ ، عَنِ النَّبِيِّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ : (( نِعْمَ سَحُورُ الْمُؤْمِنِ التَّمْرُ )).

👈🏽 صححه الألباني في
📚 صحيح أبي داود - رقم : (2345)

5 - عَنْ سَلْمَانُ الْفَارِسِيُّ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ ، قَالَ : قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : (( البَرَكةُ في ثلاثةٍ : في الجماعةِ ، والثَّريدِ ، والسُّحُورِ )).

👈🏽 صححه الألباني في
📚 صحيح الجامع - رقم : (2882)

6 - عَنِ ابْنِ عُمَرَ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُمَا قَالَ : قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : (( إِنَّ اللهَ ومَلائِكَتَهُ يُصَلُّونَ على المُتَسَحِّرِينَ )).

👈🏽 حسنه الألباني في
📚 صحيح الموارد - رقم : (728)

7 - عَنِ الْعِرْبَاضِ بْنِ سَارِيَةَ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ ، قَالَ : دَعَانِي رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ إِلَى السُّحُورِ فِي رَمَضَانَ فَقَالَ : (( هَلُمَّ إِلَى الْغَدَاءِ الْمُبَارَكِ )).

👈🏽 صححه الألباني في
📚 صحيح أبي داود - رقم : (2344)

8 - عَنِ الْمِقْدَامِ بْنِ مَعْدِي كَرِبَ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ، عَنِ النَّبِيِّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ : (( عَلَيْكُمْ بِغَدَاءِ السُّحُورِ، فَإِنَّهُ هُوَ الْغَدَاءُ الْمُبَارَكُ )).

👈🏽 صحح الألباني إسناده في
📚 صحيح النسائي - رقم : (2163)

9 - عَنْ رَجُلٍ مِنْ أَصْحَابِ النَّبِيِّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ، قَالَ : دَخَلْتُ عَلَى النَّبِيِّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ وَهُوَ يَتَسَحَّرُ، فَقَالَ : (( إِنَّهَا بَرَكَةٌ أَعْطَاكُمُ اللَّهُ إِيَّاهَا فَلَا تَدَعُوهُ )).

👈🏽 صححه الألباني في
📚 صحيح النسائي - رقم : (2162)

10 - قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : (( تَسَحَّرُوا ولوْ بِجَرْعَةٍ مِنْ ماءٍ )).

👈🏽 صححه الألباني في
📚 صحيح الجامع - رقم : (2945)


#ወሳኝ_ፈታዋ ለባለትዳሮች
➚➚➚➚➚


ጥያቄ፦
⁉️ 1ኛ በረመዳን (በፆም) ባል እና ሚስት መጫወታቸው እንደት ይታያል?
⁉️ 2ኛ ባል እና ሚስት ሲጫወቱ ፈሳሽ ቢወጣስ ፆማቸው እንደት ነው?
ከነዚህ ጥያቄዎች ምላሽ በተጨማሪ ተያያዥ የሆኑ ተጨማሪ ነጥቦች በሰፊው ተዳሰዋልከሰው ልጆች ስለሚወጠለት ሶስት ፈሳሾች [መኒይ፣ መዚይ እና ወዲይ] ዳሰሳ የተደረገ ሲሆን ከፆም አንፃር ያላቸውን አህካም በተመለከተ ተብራርቷል።

[ሸር (Share) አድርጉት]

🎙للشيخ أبي طلحة أبي ذر بن حسن الولوي «حَفِظَهُ اللَّهُ»
🎙 በሸይኽ አቡ ዘር ሀሰን አቡ ጦልሃ
ሀፊዘሁሏህ

ለተጨማሪ ወሳኝና አንገብጋቢ ትምህርቶች ⬇️ ይቀላቀሉ!
https://t.me/UstazAbuzarhassenAbutolha


قَالَ الشَّيخُ رَبِيعُ بنُ هَادِي المَدخَلِيُّ حَفِظَهُ اللهُ:

قَولُ مُحَمَّدِ بنِ سِيرِينَ:
«إِنَّ هَذَا العِلمَ دِينٌ فَانظُرُوا عَمَّن تَأخُذُونَ دِينَكمْ»؛

يَعنِي: لَا تَأخُذ دِينَكَ مِن كُلِّ مَن هَبَّ وَدَبَّ، لَا تَخلِط بَينَ الحَقِّ وَالبَاطِلِ، فَلَا بُدَّ أَن تَعرِفَ مَن يَصلُحُ لِأَخذِ دِينِكَ مِنهُ، وَتَأخُذَ مِنهُ، إِن كُنتَ تُرِيدُ الحَدِيثَ فَلَا تَأخُذ إِلَّا مِمَّن عَرَفتَ دِينَهُ وَتَقوَاهُ وَعَدَالَتَهُ، وَإِن أَرَدتَ الفِقهَ فَلَا تَأخُذ إِلَّا مِمَّن تَعرِفُ دِينَهُ وَعَدَالَتَهُ وَثِقَتَهُ..

وَهَكَذَا..«إِنَّ هَذَا الْعِلْمَ دِينٌ فَانْظُرُوا عَمَّنْ تَأْخُذُونَ دِينَكُمْ».

[عَوْنُ الْبَارِي (٢/ ٨٨٩)]


Репост из: [ኢብን ሽፋ - Ibn Shifa]
ሰሁር ስበላ ስለሚያመኝ ሰሁር አልበላም አትበል!! በሚስማማህ መልኩ ሰሁር ብላ!።
—————
አንዳንድ ወንድምና አህቶች "ሰሁር ስበላ ስለሚያመኝ ሰሁር አልበላም" ሲሉ ይደመጣሉ፣ እርግጥ ነው፣ አንድ ሰው ሚታመምበትን ምክንያት አውቆ አመጋገቡ ላይ ማሻሻያ ካላደረገ ሊታመም ይችላል። ነገር ግን ብዙ ጊዜ ሰዎች ከተመገቡ በኋላ ሊያቅራቸውና ጨጓራቸውን ሊያሳምማቸው የሚችለው በዋናነት በሁለት ምክንያት ነው።

1ኛ, እንደተመገቡ ወዲያው መተኛት። ይህ ለጨጓራ በሽታና ለአለስፈላጊ ክብደት (ውፍረት) መጨመር ይዳርጋል። ይህ በየትኛውም ጊዜ ከባድ የሆነ አደጋ ነው። የጤና ባለ ሞያዎች እንደተመገቡ መተኛትን በጥብቅ ይከለክላሉ ያስጠነቅቃሉ!። በመሆኑም አንድ ሰው ሰሁር ከበላ በኋላ ማረፍ (መተኛት) ከፈለገ ቢያንስ ከ30 ደቂቃ በላይ መቆየት አለበት። አንዳንድ ሰዎች እንደበሉ አዛን ሳይጠብቁና ሱብሂያቸውንም ሳይሰግዱ ወዲያው ይተኛሉ፣ ይህ ትልቅ አደጋ ነው። አንድም የሱብሂ ጊዜ ያመልጣቸዋል፣ በተለይ ወንዶች ከሆኑ ደግሞ መስጂድ ሄደው በጀመዓ መስገድ ይጠበቅባቸዋልና ይህን ግዴታም ያስመልጣሉ።

2ኛ, ከልክ በላይ መመገብ። ከመጠን በላይ መብላት ጨጓራን አጨናንቆ ለመፍጨት እንዲቸገር ያደርገዋል። ከመጠን በላይ መብላት በየትኛውም ጊዜ አይፈቀድም!። ነቢዩ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) አንድ ሰው ሲመገብ ሆዱን ለ3 ነገር መካፈል እንዳለበት አስቀምጠዋል፣ 1,ለምግብ 2,ለሚጠጣ ነገር 3, ለመተንፈስ። ከልክ በላይ በጣም ጠግቦ ከበላ ጨጓራው ይጨናነቃል፣ ይህ ደግሞ ጤናው ላይ ከሚያሳድረው ተፅእኖ ባሻገር ዒባዳ ለማድረግም ነፃነት አይሰጠውም።

3ኛ, የተለያየ አይነት ምግብ በአንድ ጀንበር መብላት። ይህ አንድ ሰው ከጨጓራው የሚስማማው ከሆነ ከሁሉም አይነት በትንሽ ትንሹ መብላት ብዙም አደጋ ላይኖረው ይችላል። ነገር ግን የትኛው ምግብ እንደማይስማማው ማወቅ ካልቻለ ይቸገራልና በተቻለ መጠን ቀለል ባለ መልኩ ከሚስማማው አይነት አንዱን መመገብ ነው።

አንድ ሰው ከላይ የተጠቀሱ ጥንቃቄዎችን አድርጎ የማቃርና የህመም ስሜት የማይወገድለት ከሆነ ሌሎች አማራጮችም አሉ። አንድ ሰው ሰሁርን ግዴታ እስኪጠገብ ብዙ መመገብ አይጠበቅበትም። ዋናው ነገር በሰሁር በረካ ስላለበት ተፈላጊውም በረካው ነውና ቀለል ያለ ነገር መጠቀም ይችላል።
ከአነስ ኢብኑ ማሊክ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ተይዞ የአላህ መልእክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል:- “ሰሁርን ተመገቡ በሰሁር በረካ አለ!።” [ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል።]

ዋናውና ተፈላጊው ነገር በረካውን ማግኘት ነውና ተምርና ውኃ… መሰል ቀለል ያሉ ነገሮችን በመጠቀም በረካውን ማግኘት ነው።
ከአቢ ሁረይራ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ተይዞ ነቢዩ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል:- “የአማኝ ምርጡ ሰሁር ማለት ተምር ነው።” [አልባኒ፣ አቢዳውድ 2345 ላይ ሶሂህ ብለውታል።]

ተምር ያላገኘ ሰው በውሃም ቢሆን እንኳን ሰሁር ማድረግ አለበት።
ከአቢ ሰዒድ አል-ኹድሪይ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ተይዞ የአላህ መልእክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል:- “ሰሁርን መመገቡ በረካ ነውና አትተውት!፣ አንዳችሁ አንዴ የሚጎነጯትን ውሃ ቢሆን እንኳን በመጎኝጨት (ይተግብረው)፣ አላህና መላኢካዎች ሰሁር በሚጠቀሙ ሰዎች ላይ ሶለዋት ያወርዳሉ።” [በሶሂህ አት-ተርጊብ 1070 ላይ አልባኒ ሀሰን ብለውታል]

ከነቢዩ ባልደረቦች የሆነ አንድ ሰው ወደ ነቢዩ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ቤት ሰሁር እየበሉ ገባ፣ ነቢዩም እንዲህ አሉ:- “እርሷ በረካ ናት፣ አላህ እርሷን ሰጥቷችኋልና እንዳትተውዋት!።” [ነሳኢይ 2162 ላይ አልባኒ ሶሂህ ብለውታል]

ሰሁርን መብላት ከከሃዲዎች ፆም እና ከእኛው ፆም አንዱ መለያ ነው። ሙስሊሞች ሆይ! ሰሁርን በመብላት ፆማችሁን ከከሃዲዎች ፆም ከመመሳሰል ለዩት!።
ከዐምር ኢብኑል ዓስ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ተይዞ የአላህ መልእክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል:- “በእኛ ፆምና በመፅሃፉ ባለ ቤቶች ፆም መካከል ያለው መለያ ሰሁር መብላት ነው።” [ሙስሊም 1096 ላይ ዘግበውታል]
ከጠቀስኳቸው ሀዲሶች ውጭ ሌላ ሰሁር ላይ የሚያበረታቱና የሰሁርን ደረጃና ትሩፋት የሚገልፁ በርካታ ሀዲሶች መጥተዋልና ለሰሁር ልዩ ትኩረት እንስጥ!!
የአላህ ባሪያዎች ሆይ! "ተሰሀሩ ፈ ኢንነ ፊ ሰሁሪ በረከ!፣ ሰሁርን ተመገቡ በሰሁር በረካ አለ!።"
✍🏻ኢብን ሽፋ: (t.me/ibnshifa)
የተለያዩ ት/ቶችን ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችን ⤵️ #join በማድረግ ይቀላቀሉ
https://telegram.me/IbnShifa
https://telegram.me/IbnShifa


Репост из: ዳር አስ-ሱንና Dar As-sunnah Channel
📢 ሶላት አትተራዊህ በዳር አስ-ሱንና

እንኳን ለተከበረው ለ1446ኛ ዓ. ሂ የረመዷን ወር በሰላም አደረሳችሁ!!

በዳር አስ-ሱንና የሸሪዓ እውቀት ማዕከል የተራዊህ ሶላት በተለያዩ ሠለፊይ ሃፊዝ ወንድሞች ኢማምነት የሚሰገድ መሆኑን ስናበስራችሁ ከታላቅ ደስታ ጋር ነው!!

ዳር አስ-ሱንና የሸሪዓ እውቀት ማዕከል
አዲስ አበባ አለምባንክ

የዳር አስ-ሱንና የቴሌግራም 👇👇 ቻናል #join በማድረግ ይቀላቀሉ
https://t.me/DarASSunnah1444
https://t.me/DarASSunnah1444


‏عاجل:

‏رؤية هلال رمضان في تمير..
‏وغدا السبت أول أيام رمضان بالسعودية .


Репост из: የባህር ዳር አህለሱና መሻይኾች ገፅ
ሁለቱ ንጽህናዎች
አሏህ ﷻ በጥበቡ ወደርሱ መቃረብን በንጽህና ላይ የተመሰረተ አድርጎታል። ሰጋጅ ወደርሱ መቃረብ አይችልም ንጽህናውን ጠብቆ እንጅ። እንደዚሁ መልካም እና ንጹህ የሆነ ሰው እንጅ ጀነትን አይገባም።
ሁለቱም ንጽህናዎች ናቸው :
- የአካል ንጽህና
- የልብ ንጽህና
በዚህ ምክንያት ውዱእ ለሚያደርግ ሰው ከውዱእ መጨረሻ ላይ የሚከተለውን እንዲል ታዟል :
"አሽሀዱ አንላ ኢላሀ ኢልለሏህ  ፣ ወአሽሀዱ አንነ ሙሀመደን አብዱሁ ወረሱሉሁ ፤ አሏሁምመ ኢጅአልኒ ሚነተዋቢን ወጅአልኒ ሚነል ሙተጦሂሪን"
ትርጉም
"ከአሏህ በቀር በእውነት የሚመለክ የለም ብየ እመሰክራለሁ ፣ ሙሀመድ የአላህ መልክተኛውና አገልጋዩ ናቸው ብየ እመሰክራለሁ ፤ አሏህ ሆይ! ከተጸጻቾች አድርገኝ ፣ ከሚጥራሩትም አድርገኝ"
የልብ ንጽህና ወደ አላህ ተጸጽቶ በመመለስ ይገኛል ፤
የአካል ንጽህና ደግሞ በውሀ ይገኛል።
ሁለቱ ንጽህናዎች ከተጣመሩ  ወደ አሏህ ለመቃረብ ፣ ከፊት ለፊቱ ለመቆምና እርሱን ለማነጋገር ምቹ ሁኔታ ይፈጠራል።
"ጢቡል ቁሉብ"  ገጽ/ 170

https://t.me/alateriqilhaq

كن على بصيرة




በተራዊህ ሶላት ላይም ይሁን በሌላ ሶላት ላይ ኢማሙ እየቀራ፣ ተከታዩ (መእሙሙ) ቁርኣን ይዞ መከታተሉ እንዴት ይታያል?!
—————
ለታላቁ ፈቂህ ዓሊም ሸይኽ ሙሀመድ ቢን ሷሊህ አል-ዑሰይሚን (ረሂመሁላህ) እንደሚከተለው ጥያቄ ቀረበላቸው:-
ጥያቄ:- ኢማምን መከተል ነው በሚል ማስረጃ ቁርኣን ይዞ ከኢማሙ ኋላ በተራዊህ ሶላት ላይ መከታተል ብይኑ ምንድነው?!
🔷 መልስ:- ለዚህ ጉዳይ ብሎ ቁርኣንን ይዞ ሶላት ላይ መቆም በሚከተሉት ምክያቶች ሱናን ይቃረናል:-
① አንድ ሰው ሶላቱ ላይ ከቆመ ቀኝ እጁን ግራው እጅ ላይ ማሳረፍ አለበትና ይህን ያስመልጠዋል። (ቁርኣን ይዞ ከሆነ ይህን ሊተገብር አይመቸውምና)
② አላስፈላጊና ከሶላቱ ውጪ ለሆኑ በርካታ እንቅስቃሴዎች ይጋብዘዋል፣ ለምሳሌ:- ቁርኣኑን ለመክፈትና ለመዝጋት፣ ለማስቀመጥ… መሰል ነገሮች ብሎ ከሶላቱ ውጪ የሆነን እንቅስቃሴ ያደርጋል።
③ ሰጋጁ በእነዚህ እንቅስቃሴዎች ይወጠርና (ሶላቱ ውስጥ የሚጠበቅበትን ኹሹዕና እርጋታ አይኖረውም።)
④ ሰጋጁን ወደ ሱጁድ ቦታ መመልከት ያመልጠዋል። አብዘሃኛው የኢስላም ሊቃውንቶች ሰጋጁ ወደ ሱጁድ ማድረጊያው ቦታ መመልከቱ ሱና እና በላጭ ነው ይላሉ።
⑤ ሰጋጁ ምናልባትም ሶላት ላይ መሆኑን የሚረሳበት ሁኔታ ሊኖርም ይችላል። ምክንያቱም:- ልቡ ሶላቱ ላይ አልተሰበሰበም፣ ሶላት ውስጥ ከመተናነስ በተቃራኒው ቀኝ እጁን ግራው ላይ አላሳረፈም፣ ጭንቅላቱን ወደ ሱጁድ ቦታ አቀርቅሮ እየተመለከተ ስላልሆነ… ምክንያቱም እነዚህን ነገሮች ቢተገብር ልቡ ሶላቱ ላይ ሰብሰብ ይል ነበር፣ ይህም ሶላት ላይ ለመተናነስ ይረዳው ነበር። ከኢማም ኋላ ሆኖ እየሰገደ መሆኑንም ያውቅ ነበር…
[መጅሙዕ አል-ፈታዋ ኢብኑ ዑሰይሚን 14/232]
✍🏻ትርጉም:- ኢብን ሽፋ
#join ⤵️ ቴሌግራም ቻናል
https://telegram.me/IbnShifa

Показано 20 последних публикаций.